“የወተት ላሞችን ጤና በመጠበቅ ምርታማነትን ማረጋገጥ፦ ከጥር 26 – 28 የተከናወነ የክትትልና የህክምና ተግባር”

በኮሌጃችን የከተማ ግብርና ሙያን በተለይ የወተት ሀብት ልማት ሙያ የወተት ላሞችን ውጤታማ ለማድረግ በአልጣኞች በቂ ክትትል በማድረግ የህክምና አገልግሎት ያለምንም ወጪ በዚህ መልክ ለተከታታይ 03 ቀናት ከ26_28/05/2018 ዓ.ም መስራት ችለናል:: ከዚህ በተጨማሪ ሰልጣኞችን ውጤታማ እንዲሆኑ የተግባር ስልጠናውን አብረው በእዚህ ሁኔታ እየሰለጠኑ እና እየሰሩ ነው::